-
ከፌደራል የተገኘ የአሸናፊነት ዋንጫ ሲረከቡ
ከፌደራል የተገኘ የአሸናፊነት ዋንጫ ሲረከቡ ማለት በአገር አቀፍ (ፌደራል) ደረጃ በተዘጋጀ ውድድር፣ ስልጠና ወይም የእውቅና መድረክ ላይ የአማራ ክልል (ANRS) ተቋም ወይም የስነ-ምግባር መከታተያ ክፍል የላቀ አፈጻጸም አሳይቶ ያገኘውን የድል ዋንጫ በይፋ መረከብ ማለት ነው።
-
-
የአዲስ አበባ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን
የልምድ ልውውጥ
ከፌደራልና አዲስ አበባና ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር የተደረገ የልምድ ልውውጥ
-
-
-
-
-
-
ከፌደራልና አዲስ አበባና ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር የተደረገ የልምድ ልውውጥ

የፀረ-ሙስና ሁነቶች (Events)
ዋና ዓላማና ግብ ግልፅነትን፣ ተጠያቂነትን እና ታማኝነትን በህብረተሰቡ ውስጥ በማስፈን የሙስናን ጎጂነት መከላከል ነው።

የፀረ-ሙስና ሁነቶች (Events)
1. ግንዛቤ መፍጠር እና ማስተማር ሙስናን ማስተዋወቅ፦ ሙስና ምን እንደሆነ እና ዓይነቶቹን ለህዝብ ማሳወቅ። ጉዳቱን ማሳየት፦ ሙስና በኢኮኖሚ፣ በፍትህ እና በማህበራዊ እድገት ላይ የሚያመጣውን ውድመት ማስረዳት። ህጎችን ማስተማር፦ ስለ ፀረ-ሙስና ህጎች እና መብቶች ማህበረሰቡን ማቃት።

የፀረ-ሙስና ሁነቶች (Events)
4. ትብብርን መፍጠርየባለድርሻ አካላት ትስስር፦ በመንግስት፣ በሲቪል ማህበራት እና በግል ዘርፉ መካከል ጠንካራ ጥምረት መፍጠር።የልምድ ልውውጥ፦ ሙስናን ለመከላከል የተሳኩ ምርጥ ተሞክሮዎችን ማጋራት።
22ኛው
ትውልድን በስነ-ምግባር ተቋምን ባሰራር!
-
ሐብት አስመዝጋቢዎች በከፊል
- ስነምግባር ግንባታ
- የአሰራር ሥርዓት ጥናት
2018ዓ.ም ሐብት አስመዝጋቢዎች ሪፖርት
የመንግስት ተቋማት ሀብት አስመዝጋቢዎች
እቅድ፡-2000
አፈፃፀም፡-2230
በፕርሰንት፡- >100%
ውጤት ከፍተኛ
2018ዓ.ም ስነምግባር ግንባታ
በተለያዩ የመንግስትና የግል ትምህርትቤቶችና
እቅድ፡-6000
አፈፃፀም፡-5930
በፕርሰንት፡- 96%
ውጤት ከፍተኛ
2018ዓ.ም የአሰራር ሥርዓት ጥናት
የተለያዩ የአሰራር ሥርዓት ጥናት ታቅደው
እቅድ፡-4
አፈፃፀም፡-5
በፕርሰንት፡- >100%
ውጤት ከፍተኛ


















































